Job Description

​አድያም የጥርስ ልዩ ህክምና ክሊኒክ ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

​የስራ መደብ፡ ነርስ
• ​ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በነርሲንግ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ ያለው/ላት እና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ያለው/ላት።
• ​ፆታ፡ ሴት
• ​የስራ ልምድ፡ 0 አመት እና ከዚያ በላይ
• ​የስራ አይነት፡ በትርፍ ሰዓት (Part-time) - ለቅዳሜ እና እሁድ ብቻ።
• ​ደመወዝ፡ በስምምነት።
• ​ብዛት፡ 1

​የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ሰሚት 72

​እንዴት ማመልከት ይቻላል?
​ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ በክሊኒኩ አድራሻ በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0947167777 በመደወል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
​ማሳሰቢያ: አመልካቾች ሰሚት አካባቢ አካባቢ የሚኖሩ መሆን አለባቸው::

Apply For This Job

Job Summary

Published On
Apr 30, 2026
Job Nature
Full-time
Job Location
Addis Abeba , Ethiopia
Job Site
On-site
Experience Level
Entry level
Education Level
Diploma
May 08, 2026
Application Deadline